ፍራንክ ላምፓርድ የኮቨንትሪ አሠልጣኝ ኾነ።

0
137

ባሕር ዳር: ኅዳር 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ)

ፍራንክ ላምፓርድ በእንግሊዝ ሁለተኛው ሊግ ለሚጫወተው ኮቨንትሪ ሲቲ አሠልጣኝ ኾኗል።

ላምፓርድ ለሁለት ዓመታት የሚያቆየውን ስምምነት ከክለቡ ጋር ማድረጉንም ፋብሪዚዮ ሮማኖ አስነብቧል።

እንግሊዛዊ አሠልጣኝ በቼልሲ እና ኤቨርተን የቀደመ የአሠልጣኝነት ጊዜ ነበረው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here