የካፍ የሴቶች ቻምፒየንስ ሊግ የምድብ ድልድል ይፋ ኾነ።

0
201

ከጥቅምት 30 እስከ ሕዳር 14 በሞሮኮ አስተናጋጅነት የሚካሄደው የካፍ የሴቶች ቻምፒየንስ ሊግ የምድብ ድልድል ይፋ ኾኗል።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኢትዮጵያን በመወከል የሚሳተፍ ሲኾን ምድብ ሁለት ላይ ተደልድሏል።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here