የአፍሪካ እግር ኳስ ማኅበርን ለበርካታ ዓመታት የመሩት ኢሳ ሐያቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።

0
172

ባሕር ዳር: ነሐሴ 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ካሜሮናዊ ኢሳ ሐያቱ ለረጅም ዓመታት በአፍሪካ እግር ኳስ ማኅበር ኅላፊነታቸው ይታወቃሉ። ተቋሙን በመሩባቸው 29 ዓመታት ለአፍሪካ እግር ኳስ ማደግ ትልቅ እገዛ አድርገዋል።

ከካፍ መሪነት ከለቀቁ በኅላ ከሙስናና እና ተያያዥ ጉዳዮች ጋር ስማቸው ሲነሳ የነበሩት ኢሳ ሐያቱ በ77 ዓመታቸው ማረፋቸውን ቢቢሲ አስነብቧል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here