ሀገር ውስጥ ስፖርትእግር ኳስዜና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የምድብ ድልድሉን አውቋል። By Walelign Kindie - July 4, 2024 0 278 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ባሕር ዳር: ሰኔ 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በ2025 በሞሮኮ አዘጋጅነት በሚከናወነው የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ በሚደረገው የማጣሪያ ውድድር በምድብ ስምንት ከታንዛኒያ፣ ጊኒ እና ዲሞክራቲክ ኮንጎ ጋር ተደልድሏል። የምድብ የማጣሪያ ጨዋታዎቹ ከቀጣይ መስከረም ወር ጀምረው የሚከናወኑ ይሆናል ሲል ሶከር ኢትዮጵያ አስነብቧል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!