ኪሊያን ምባፔ የአፍንጫ ስብራት ገጥሞታል።

0
295

ባሕር ዳር: ሰኔ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)

ፈረንሳዊ አጥቂ ኪሊያን ምባፔ ትናንት ከኦስትሪያ ጋር በነበረው ጨዋታ የአፍንጫ ጉዳት አጋጥሞታል። የፈረንሳይ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የተጫዋቹን ጉዳት አስመልክቶ ባወጣው መረጃ አጥቂው የአፍንጫ ስብራት አግጥሞታል።

ህክምና እንደሚደረግለት የገለጸው ፌዴሬሽኑ ቆዶ ህክምና ግን በቅርቡ አያከናውንም ብሏል። በተጨማሪም በቀጣይ ጨዋታዎች ምባፔ ማስክ/መከላከያ/ በማድረግ አንደሚጫወት ተገልጿል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here