እግር ኳስዜናየውጭ ስፖርት ማርከስ ራሽፎርድ ከአውሮፓ ዋንጫ የመጀመሪያ ጥሪ ውጭ ኾነ። By Walelign Kindie - May 21, 2024 0 385 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ባሕር ዳር: ግንቦት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ጋሪ ሳውዝጌት ለ2024ቱ የአውሮፓ ዋንጫ ለ30 ተጫዋቾች ጥሪ አድርገዋል። ከስብስቡ ውስጥም የማንቸስተር ዩናይትዱ ማርከስ ራሽፎርድ አለመካተቱን ቢቢሲ አስነብቧል። ከራሽ ፎርድ በተጨማሪ ራሂም ስተርሊንግ እና ጆርዳን ሄንደርሰን በጥሪው ውስጥ አልተካተቱም። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!