ጁቬንቱስ የኮፓ ኢታሊያ ዋንጫን አሸንፏል።

0
238

ባሕር ዳር: ግንቦት 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኮፓ ኢታሊያ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ በአታላንታ እና ጁቬንቱስ መካከል ተካሂዷል። ጨዋታውን አሮጊቶቹ አንድ ለባዶ በማሸነፍ የዋንጫ ባለቤት ኾነዋል።

ባለፉት ዓመታት ከዋንጫ ርቆ የነበረው ጁቬ ከሦስት ዓመታት በኋላ ከዋንጫ ጋር ተገናኝቷል። የትናንቱን ጨምሮም ክለቡ ያገኛቸው የኮፓ ኢታሊያ ዋንጫዎች ብዛት 15 ደርሷል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here