“ትምህርት ካቋረጥኩ ብዙ ጊዜ ስለሆነኝ ብዙ ነገሩን ረስቸዋለሁ” ትምህርት አቋርጣ የቆየች ተማሪ

መስከረም ፡ 21/2017ዓ.ም (አሚኮ) ትዕግስት አስሜ ትባላለች። ከሁለት ዓመት በፊት በደቡብ ጎንደር ዞን እስቴ ከተማ በሚገኝ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ እንደነበረች ነግራናለች። የ10ኛ ክፍል ትምህርቷን በማጠናቀቅም ወደ 11ኛ ክፍል ተዘዋውራ ነበር። በአማራ ክልል በተፈጠረ...

በ2017 በጀት ዓመት አበይት ተግባራትን በመፈጸም ስኬታማ እንደነበር ኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን አስታወቀ።

ባሕርዳር፡ መስከረም 20/2018ዓ.ም (አሚኮ) ኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ትውውቅ እያካሄደ ነው። የኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አሥፈጻሚ መብት አድማስ ኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን በ2017 በጀት ዓመት ዓበይት...

ግሸን ደብረ ከርቤ ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን እንግዶቿን እየተቀበለች ነው፡፡

ባሕር ዳር፡ መስከረም 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የግሸን ደብረ ከርቤ አመታዊ የንግሥ በዓል ነገ መስከረም 21/2018 ዓ.ም ይከበራል፡፡ ምዕምናን እና ጎብኝዎችም ወደ ሥፍራው እያቀኑ ነው። ብዙዎቹ የመስቀሉን ክብር ለማሰብ በመስቀለኛው ተራራ ላይ ቀድመው ደርሰዋል። ይህንን በዓል በተሳካ...

ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደትን በመፍጠር ተወዳዳሪ ተማሪዎችን ለማፍራት ትኩረት ተሠጥቷል።

ደብረ ማርቆስ: መስከረም 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ባለፋት ሁለት ዓመታት በነበረው የጸጥታ ችግር ምክንያት ከትምህርት ውጭ የነበሩ ተማሪዎችን በ2018 ወደ ትምህርት ገበታቸው ለመመለስ ጥረት እያደረገ መኾኑን አስታውቋል። በከተማ አሥተዳደሩ በተለያዩ የክፍል ደረጃዎች...

ግብረ ገብነትን ተላብሶ ሕዝብን ማገልገል ይገባል። 

ባሕር ዳር: መስከረም 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት "ነጻ እና ገለልተኛ ሲቪል ሰርቪስ ለላቀ አገልግሎት" በሚል መሪ መልዕክት ለሠራተኞቹ ሥልጠና ሰጥቷል።   የአማራ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ ምክር ቤቶች በሕገ...