“በትምህርት ላይ የምንሠራቸው ሥራዎች ወጣቶቻችን በተለዋዋጭ ዓለም ውስጥ ለመጓዝ የሚያስፈልጋቸውን ዕውቀት እና ክህሎት እንዲያገኙ...
ባሕር ዳር: ሰኔ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በትምህርት አቅርቦት ውስጥ አካታችነትን ለማጎልበት በምታደርገው ጥረት የሥርዓተ ጾታ ክፍተቱ እንዲዘጋና ልዩ ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎች የሚያስፈልጋቸውን እንዲያገኙ የሚቻለው ሁሉ እየተደረገ ነው ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።
በተጨማሪም ለአርብቶ አደር እና...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በዓለም አቀፉ የትምህርት ትብብር ድርጅት የመጀመሪያ ልዩ ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ...
ባሕር ዳር: ሰኔ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዓለም አቀፉ የትምህርት ትብብር ድርጅት (ኦኢሲ) በአዲስ አበባ እያካሄደ ባለው የመጀመሪያው ልዩ ጉባኤ ላይ እየሳተፉ ነው።
ላለፉት ሁለት ቀናት በሚኒስትሮች ደረጃ ሲካሄድ የቆየው ልዩ ጉባኤ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በዓለም አቀፉ የትምህርት ትብብር ድርጅት የመጀመሪያ ልዩ ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ...
ባሕር ዳር: ሰኔ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዓለም አቀፉ የትምህርት ትብብር ድርጅት (ኦኢሲ) በአዲስ አበባ እያካሄደ ባለው የመጀመሪያው ልዩ ጉባኤ ላይ እየሳተፉ ነው።
ላለፉት ሁለት ቀናት በሚኒስትሮች ደረጃ ሲካሄድ የቆየው ልዩ ጉባኤ...
“ጠለምት–ስለማንነት መሥዋእትነት የተከፈለበት”
ባሕር ዳር: ሰኔ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ስለማንነት እልፍ መሥዋዕት ተክፍሎበታል፣ ደም ፈስሶበታል፣ አጥንት ተከስክሶበታል፣ አያሌ የመከራ ጊዜያት ታልፎበታል፡፡ ማንነታችን ያሉ ተገድለዋል፣ እውነት የተናገሩ፣ ታሪክ እየጠቀሱ የመሰከሩ ተሳደዋል፣ ታስረዋል፣ ብዙዎችም የት እንደገቡ ሳይታወቅ...
የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ፓኬጅ የአሰልጣኞች ስልጠና በጎንደር ከተማ እየተሰጠ ነው።
ጎንደር: ሰኔ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል እንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ጽሕፈት ቤት ነው ስልጠናውን እየሰጠ የሚገኘው፡፡ የአማራ ክልል እንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ጽሕፈት ቤት ምክትል ኀላፊ ነጋ ይስማው ከማኅበረሰቡ የእንስሳትና ዓሣ ሀብት...








