የባሕር ዳር ከተማን የጎብኝዎች ማዕከል ለማድረግ እየተሠራ ነው።
ባሕር ዳር: መስከረም 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ባሕልና ቱሪዝም መምሪያ "ቱሪዝም ለዘላቂ ሽግግር" በሚል መሪ መልዕክት የዓለም የቱሪዝም ቀንን በምክክር መድረክ አክብሯል።
የአማራ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኀላፊ ዓባይ መንግሥቴ ማኅበረሰቡን...
“የእናንተ ውጤትም ችግርን የማሸነፍ እሳቤ ነው” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ መስከረም 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በ2017 የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የሽልማት እና ዕውቅና መርሐ ግብር አካሂዷል።
በመርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ምክትል...
የሕዝብን የመልማት ፍላጎት የሚያሳካ ዕቅድ በማቀድ ወደ ሥራ መግባት ወሳኝ ነው።
ደብረ ማርቆስ: መስከረም 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ ጎጃም ዞን በ2017 በጀት ዓመት የተከናወኑ ተግባራትን በመገምገም የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ከአጠቃላይ የመምሪያ ኀላፊዎች እና ሠራተኞች ጋር ውይይት አድርጓል።
የምሥራቅ ጎጃም ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት...
“ሀገሬን የሚጠቅም ሥራ ለመሥራት ተዘጋጅቻለው” ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበ ተማሪ
ጎንደር፡ መስከረም 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ላይ የተሻለ ውጤት መመዝገቡ ተገልጿል።
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን አይከል ከተማ የዋርካ በር ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ እንደግ ባሻ በ2017 የትምህርት ዘመን በ12ኛ...
ሰላምን የሚነሱ ተልዕኮ ተሸካሚ የውስጥ ተላላኪዎችን በኅብረት መታገል ያስፈጋል።
ደሴ፡ መስከረም 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደሴ ከተማ አሥተዳደር በወቅታዊ የጸጥታ ጉዳይ ላይ ከሃይማኖት አባቶች፣ ከሀገር ሽማግሌዎች፣ ከታዋቂ ግለሰቦች እና ከልዩ ልዩ የኀብረተሰብ ክፍሎች ጋር ምክክር እያካሄደ ነው።
በመድረኩ ሃሳብ የሰጡ የሃይማኖት አባቶች እና የሀገር ሽማግሌዎች...








